የአሜሪካ 45 ፕረዚዳንት ለመሆን ሂላሪ ክሊንተንና ዶናልድ ትራንፕ አንገት ላንገት ተናንቀዋል
ክጥቂት ሰዓታት በኋላ ይፋ በሚሆነው ፕረዚዳንታዊ ምርጫ
ዳናልድ ትራንፕ 48 ንጥብ 3 በመቶ ሂላሪ ደግሞ በ47 ነጥብ 1 በመቶ ድምጽ በማግኘት እየተፎካከሩ ይገኛሉ
ማለትም ለትራንፕ ለ54 ሚሊየን 496ሺ 950 ለሂላሪ 53 123 565
ከ538 የምርጫ ድምፆች ውስጥ 270 ድምፅ ማግኘት የሚያስፈልግ ሲሆን ዶናልድ ለህላሪ 244 ድምጽ ለ215 ድምጽ እየመሩ ይገኛሉ ።