የካቲት 22/2013 (ዋልታ) – በሎስ አንጀለስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት አስተባባሪነት 125ኛው የአድዋ ድል በዓል በበይነ መረብ ተከብሯል፡፡
የድል በዓሉ አፍሪካውያን፣ አሜሪካውያን ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጆች በተገኙበት ነው የተከበረው፡፡
በዕለቱም የታሪክ ምሁር ሰለሞን አዲስ(ዶ/ር) የጥናታዊ ጽሑፍ አቅርበው ውይይት ተደርጓል።
የካቲት 22/2013 (ዋልታ) – በሎስ አንጀለስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት አስተባባሪነት 125ኛው የአድዋ ድል በዓል በበይነ መረብ ተከብሯል፡፡
የድል በዓሉ አፍሪካውያን፣ አሜሪካውያን ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ወዳጆች በተገኙበት ነው የተከበረው፡፡
በዕለቱም የታሪክ ምሁር ሰለሞን አዲስ(ዶ/ር) የጥናታዊ ጽሑፍ አቅርበው ውይይት ተደርጓል።