አስተዳደሩ የመጠባበቂያ ምግብ ክምችቱን ወደ 3 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ከፍ ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ጥቅምት 20/2004/ዋኢማ/ – የመጠባበቂያ ምግብ ክምችት አስተዳደር 410 ሺ ሜትሪክ ቶን የነበረውን የመጠባበቂያ ምግብ…

የብድርና ቁጠባ ተቋማት ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ከ56 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ጥቅምት 20/2004/ዋኢማ/– የኢትዮጵያ አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ማኅበር ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ከ56 ነጥብ 2…

በኢትዮጵያና በአፍሪካ ልማት ባንክ መካከል ያለው የሁለትዬሽ ግንኙነት እጅግ በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል- ዶናልድ ካቤሩካ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 20/2004/ ዋኢማ/ – በኢትዮጵያና በአፍሪካ ልማት ባንክ መካከል ያለው የሁለትዬሽ ግንኙነት እጅግ በጥሩ…

የአራት አገራት ኤምባሲዎች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለልማት ስራዎች የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 20/2004/ዋኢማ/ – በኢትዮጵያ የሚገኙ የአራት አገራት ኤምባሲዎች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ህብረተሰቡን ለሚጠቅሙ የልማት…

በደቡብ ክልል የተገነቡ 229 የትምህርት ተቋማት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

ሀዋሳ ጥቅምት 17/2004/ዋኢማ/– በደቡብ ክልል ባለፈው የበጀት ዓመት የተገነቡ 229 የትምህርት ተቋማት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የክልሉ…

ጃፓን በዓለም የምግብ ፕሮግራም አማካኝነት ለኢትዮጵያ የ132 ሚሊዮን ብር የምግብ ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ፈረመች

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 17/ 2004/ ዋኢማ/ – የጃፓን መንግሥት በተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም አማካኝነት ለኢትዮጵያ…