መስከረም 23/2014 (ዋልታ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ገዛኸኝ የ10 ሺህ ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረች።
ለባህሬን የምትሮጠው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ገዛኸኝ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ በተካሄደ ውድድር ነው ክብረ ወሰን የሰበረችው።
አትሌቷ 29:38 በሆነ ሰዓት በመግባት ክብረ ወሰን መስበሯን ከወርልድ አትሌቲክስ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
መስከረም 23/2014 (ዋልታ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ገዛኸኝ የ10 ሺህ ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረች።
ለባህሬን የምትሮጠው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ገዛኸኝ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ በተካሄደ ውድድር ነው ክብረ ወሰን የሰበረችው።
አትሌቷ 29:38 በሆነ ሰዓት በመግባት ክብረ ወሰን መስበሯን ከወርልድ አትሌቲክስ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።