በኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎበኘ

ሰኔ 17/2013 (ዋልታ) – በኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራውና የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስና የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ ያካተተው ልኡክ የበርበራን ወደብ መጎብኘቱን የሶማሌ ማስሚድያ ዘግቧል።