ነሐሴ 23/2013 (ዋልታ) – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኡጋንዳ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኡጋንዳ ቆይታቸውም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
ነሐሴ 23/2013 (ዋልታ) – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኡጋንዳ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኡጋንዳ ቆይታቸውም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡