Skip to content
Saturday, September 21, 2024
Search
Search
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
የአፍሪካ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
ዓለም አቀፍ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
ስፖርት
የሀገር ውስጥ ስፖርት
ኢንተርናሽናል ስፖርት
አዲስ ዋልታ ቲቪ ቀጥታ
ኤፍኤም 105.3 LIVE
AW+ ፖድካስት
ተጨማሪ
የመንግስት አቋም
ሀተታ
ክምችት
ጤና
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ስፖርት
የክፍት ስራ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
የህዝብ አስተያየት ጥናት
ጠቃሚ ድረ ገፆች
አማርኛ
English
አማርኛ
Arabic
Home
ዜና
የሀገር ውስጥ ዜና
ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ሰመራ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ
ማህበራዊ
ዜና
የሀገር ውስጥ ዜና
ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ሰመራ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ
March 28, 2022
Adimasu Aragawu
0
shares
Share
Tweet
Pin
መጋቢት 19/2014 (ዋልታ)
ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ፡፡
ድጋፉን ዓለም ዐቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ጋር በመሆን ለ9 ሺሕ ዜጎች ነው ያደረገው::
ድጋፉም የስንዴ ዱቄት፣ አተር ክክ፣ የማዕድ ጨው እና የምግብ ዘይትን ያካተተ መሆኑን ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ያገኘነው መረጃ አመላክቷል::
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ
https://bit.ly/3Ma7QTW
ቴሌግራም
https://t.me/WALTATVEth
ዩቲዩብ
https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
ቲዊተር
https://twitter.com/walta_info
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!
Post navigation
የጅቡቲ ስምምነት ትግበራ ላይ ያተኮረው 3ኛው የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክክር እየተካሄደ ነው
በጦርነት አካባቢ ሲያስተምሩ ለነበሩ መምህራን የሥነ ልቦናና ማኅበራዊ ድጋፍ ስልጠና እየተሰጠ ነው