ሚያዝያ 3/2014 (ዋልታ) በዛሬው ዕለት 1ሺሕ 355 ዜጎች ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ተገለጸ፡፡
በዚህም ከተመለሱት 350 ህጻናት ሲሆኑ 1 ሺሕ 5 ሴቶች መሆናቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ለተመላሾቹ አስፈላጊውን ድጋፍና እንክብካቤ ከተደረገላቸው በኋላ ወደ ጊዚያዊ ማቆያ ማእከል እንዲሄዱ መደረጉንም የሚኒስቴሩ መረጃ አመላክቷል፡፡
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ https://bit.ly/3Ma7QTW
ቴሌግራም https://t.me/WALTATVEth
ዩቲዩብ https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
ቲዊተር https://twitter.com/walta_info
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!