ሚያዝያ 24/2014 (ዋልታ) 1 ሺሕ 443ኛው ዓመተ ሂጂራ የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው።
“ከኢድ እስከ ኢድ” ጥሪን ተቀብለው ወደ አገራቸው የገቡ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የአዲስ አበባ እና አካባቢው ሕዝበ ሙስሊም፣ የተለያዩ አገራት ዲፕሎማቶች እና ተጋባዥ እንግዶች በአዲስ አበባ ስቴዲየም በጋራ ማክበር ጀምሯል።
ከማለዳው 12 ሰአት ጀምሮ በርካታ ሕዝበ ሙስሊም በአዲስ አበባ ስቴዲዮም በመሰባሰብ ነው በዓሉ መከበር የተጀመረው።
ለፈጣን መረጃዎች፦
ቴሌግራም https://t.me/WALTATVEth
ዩቲዩብ https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
ቲዊተር https://twitter.com/walta_info
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!