ሚያዝያ 27/2014 (ዋልታ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በ81ኛው የአርበኞች የድል በዓል ላይ በመገኘት የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ፡፡
81ኛ ዓመት የኢትዮጵያውያን አርበኞች የድል በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሃውልት እየተከበረ ነው።
በሳራ ስዩም
ሚያዝያ 27/2014 (ዋልታ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በ81ኛው የአርበኞች የድል በዓል ላይ በመገኘት የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ፡፡
81ኛ ዓመት የኢትዮጵያውያን አርበኞች የድል በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሃውልት እየተከበረ ነው።
በሳራ ስዩም