ሚያዝያ 28/2014 (ዋልታ) – ለአብርኆት ቤተ-መጻሕፍት የሚሆን “አንድ ሚሊዮን መጽሐፍ ለሚሊዮን ትውልድ” በሚል ከሚያዝያ 28 እስከ ግንቦት 29 ለአንድ ወር የሚቆይ የመጻሕፍት ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተጀመረ።
በመክፈቻ መርኃ ግብሩ ላይ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ተማሪዎች ተገኝተዋል፡፡
በሳራ ስዩም
በሳራ ስዩም