ሰበር ዜና :አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሳ በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ሥር ውለዋል ።
ሁለቱም ግለሰቦች በጥረት ኮርፖሬት ፈጽመዋል ተብሎ በተጠረጠሩበት የሀብት ብክነት ወንጀል አዲስ አበባ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት፡፡
ሰበር ዜና :አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሳ በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ሥር ውለዋል ።
ሁለቱም ግለሰቦች በጥረት ኮርፖሬት ፈጽመዋል ተብሎ በተጠረጠሩበት የሀብት ብክነት ወንጀል አዲስ አበባ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት፡፡