ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሩዋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቻርድ ሴዚቤራ ገር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከሩዋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ሪቻርድ ሴዚቤራ ጋር ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አድርገዋል፡፡

ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር በኢትዮ-ሩዋንዳ የሁለትዮሽ ትብብር ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡

ግንቦት ሃያን በማስመልከት በቤተመንግስት ግቢ ውስጥ የዛፍ ችግኞችንም ተክለዋል፡፡