Skip to content
Sunday, September 22, 2024
Search
Search
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
የአፍሪካ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
ዓለም አቀፍ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
ስፖርት
የሀገር ውስጥ ስፖርት
ኢንተርናሽናል ስፖርት
አዲስ ዋልታ ቲቪ ቀጥታ
ኤፍኤም 105.3 LIVE
AW+ ፖድካስት
ተጨማሪ
የመንግስት አቋም
ሀተታ
ክምችት
ጤና
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ስፖርት
የክፍት ስራ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
የህዝብ አስተያየት ጥናት
ጠቃሚ ድረ ገፆች
አማርኛ
English
አማርኛ
Arabic
Home
ዜና
የሀገር ውስጥ ዜና
በርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ የተመራው ቡድን በኦሮሚያ ክልል ጢዮ ቀበሌ የለማውን የስንዴ መስኖ ጎበኘ
ኢኮኖሚ
ዜና
የሀገር ውስጥ ዜና
በርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ የተመራው ቡድን በኦሮሚያ ክልል ጢዮ ቀበሌ የለማውን የስንዴ መስኖ ጎበኘ
January 30, 2022
Nesredin Nuru
0
shares
Share
Tweet
Pin
ጥር 22/2014 (ዋልታ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ጢዮ ቀበሌ የሚገኘውን የመስኖ ልማት ጎብኝተዋል።
ቡድኑ በ641 ሄክታር መሬት ላይ የለማውን የስንዴ ማሳ ነው የጎበኘው፡፡
የስንዴ ማሳውን 826 አርሶ አደሮች ተደራጅተው በክላስተር እያለሙ እንደሚገኝ የክልል ርዕሰ መስተዳድር ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡
Post navigation
ለመጀመሪያ ጊዜ በህትመት ቴክኖሎጂ የሰለጠኑ ተማሪዎች ተመረቁ
የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስን ጀግንነት የሚዘክረው ሐውልት ተመረቀ