አቶ ሙሐመድራፊዕ አባራያ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሆነው ተሾሙ

አቶ ሙሐመድራፊዕ አባራያ

ጥር 24/2014 (ዋልታ) አቶ ሙሐመድራፊዕ አባራያ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል፡፡