ግንቦት 8/2014 (ዋልታ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ እና የፖርቹጋል አምባሳደር ሊዊሳ ፋርጎሶ የሁለቱን አገራት የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት አድርገዋል፡፡
በውይይታቸውም የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት በማስተዋወቅ የፖርቹጋል ባለሀብቶችን ወደሀገራችን ለመሳብ ከስምምነት ላይ መደረሱን የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
ግንቦት 8/2014 (ዋልታ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ እና የፖርቹጋል አምባሳደር ሊዊሳ ፋርጎሶ የሁለቱን አገራት የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት አድርገዋል፡፡
በውይይታቸውም የኢትዮጵያን ኢንቨስትመንት በማስተዋወቅ የፖርቹጋል ባለሀብቶችን ወደሀገራችን ለመሳብ ከስምምነት ላይ መደረሱን የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡