ጥር 27/2014 (ዋልታ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ላይ ኅብረተሰቡ አስተያየት እንዲሰጥባቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዝርዝራቸውን ይፋ አደረገ፡፡
በዚህም ተከታዩን ማስፈንጠሪያ በመጫን ( http://www.hopr.gov.et/am/web/guest/dialog-candidate ) አስተያየት መስጠት እንደሚቻል ምክር ቤቱ አሳውቋል።
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ https://www.facebook.com/waltainfo
ቴሌግራም https://t.me/WALTATVEth
ዩቲዩብ https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
ቲዊተር https://twitter.com/walta_info
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን!