ሐምሌ 9/2016 (አዲስ ዋልታ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ታከለ ኡማ በንቲ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አ.ማ ዋና ስራ እፈፃሚ ሆነው እንዲያገለግሉ ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህም መሠረት ታከለ ኡማ ከሐምሌ 9 ጀምሮ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው መሾማቸውን የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አ.ማ ማኅበራዊ ትስስር ገጽ መረጃ ያመላክታል።
ሐምሌ 9/2016 (አዲስ ዋልታ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ታከለ ኡማ በንቲ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አ.ማ ዋና ስራ እፈፃሚ ሆነው እንዲያገለግሉ ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህም መሠረት ታከለ ኡማ ከሐምሌ 9 ጀምሮ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው መሾማቸውን የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አ.ማ ማኅበራዊ ትስስር ገጽ መረጃ ያመላክታል።