ጥር 24/2014 (ዋልታ) በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ያላት ሩሲያ የየካቲት ወር ፕሬዝዳንትነትን ከኖርዌይ ተረክባለች፡፡
የምክር ቤቱን ፕሬዝዳንትነት የመንግሥታቱ አባል አገራት በየአንድ ወሩ እንደሚቀያየሩ ይታወቃል፡፡
ጥር 24/2014 (ዋልታ) በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ያላት ሩሲያ የየካቲት ወር ፕሬዝዳንትነትን ከኖርዌይ ተረክባለች፡፡
የምክር ቤቱን ፕሬዝዳንትነት የመንግሥታቱ አባል አገራት በየአንድ ወሩ እንደሚቀያየሩ ይታወቃል፡፡