ሰኔ 14/2013 (ዋልታ) – በአዲስ አበባ ከተማ ከምርጫ ድምጽ መስጠት ጎን ለጎን “ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል የአረንጓዴ አሻራ መርኃግብር እስከ አሁን ድረስ ከ1.22 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሰኔ 14/2013 (ዋልታ) – በአዲስ አበባ ከተማ ከምርጫ ድምጽ መስጠት ጎን ለጎን “ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል የአረንጓዴ አሻራ መርኃግብር እስከ አሁን ድረስ ከ1.22 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡