ኢትዮጵያዊያን ቲውተርን የሚቃወም ዘመቻ ጀመሩ

ኅዳር 2/2014 (ዋልታ) የኢትዮጵያዊያንን ከአገራቸው ጎን የመቆም ድምፅ እያፈነ በሚገኘው ቲውተር ላይ ዘመቻ ተጀመረ፡፡

በርካቶች የተቃውሞ ፊርማውን በቀጥታ የበይነ መረብ ማስፈንጠሪያ ላይ እየፈረሙ ሲሆን ከኢትዮጵያ እውነት ጎን የቆሙ አካላትን ቲውተር ከገፁ እያገደ መሆኑ የዘመቻው መነሻ ነው፡፡

ቲውተር ባልተገባ ወገንተኝነት የ110 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያንን ድምፅ ማፈንና ቅድመ ምርመራ ማድረጉን እንዲያቆም እየተጠየቀ ነው፡፡

አሜሪካና አጋሮቿ ምዕራባዊያን የኢትዮጵያዊያንን ፍላጎት ሊያከብሩ እንደሚገባም የዘመቻው አስተባባሪዎች ጠይቀዋል፡፡

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት፦

የአማርኛ ፌስቡክ ገፃችንን ይወዳጁ ይከተሉ

https://www.facebook.com/waltainfo

ከአረብኛ ፌስቡክ ገፃችን ጋርም ይጓዙ

https://bit.ly/3vmjIZR

የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ

https://t.me/WALTATVEth

የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ

https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured

የትዊተር ገፃችንን ይከተሉ

https://twitter.com/walta_info

አብራችሁን ስለሆናችሁ ደስተኞች ነን!