ታኅሣሥ 1/2014 (ዋልታ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሀገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ምክር ቤቱ በወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ በመወያየት የቀጣይ አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያስታወቀው፡፡
ታኅሣሥ 1/2014 (ዋልታ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሀገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ምክር ቤቱ በወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ በመወያየት የቀጣይ አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያስታወቀው፡፡