መጋቢት 6/2014 (ዋልታ) የብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ምልምል ወታደሮችን በዛሬው ዕለት እያስመረቀ ይገኛል።
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በኢፌዴሪ አገር መከላከያ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥና የአድዋ ጀግና ሜዳይ ተሸላሚ ክቡር ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና በክብር እንድነት መገኘታቸውን ከመከላከያ ሰራዊት ያገነነው መረጃ ያመለክታል።
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ https://bit.ly/3Ma7QTW
ቴሌግራም https://t.me/WALTATVEth
ዩቲዩብ https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
ቲዊተር https://twitter.com/walta_info
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን!