የካቲት 9/2014 (ዋልታ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይድ) በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 2 ቢሊየን ብር ወይም 39 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
ድጋፉ ድርቅ በተከሰተባቸው የአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ እና ሶማሌ ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች እርዳታ የሚውል እንደሆነ ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
የካቲት 9/2014 (ዋልታ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይድ) በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 2 ቢሊየን ብር ወይም 39 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
ድጋፉ ድርቅ በተከሰተባቸው የአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ እና ሶማሌ ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች እርዳታ የሚውል እንደሆነ ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡