የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ 13ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ 55 የድርጅቱን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መረጠ።
በዚህም መሰረት፦
- ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል
- አቶ ጌታቸው ረዳ
- ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር
- አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ
- ዶክተር አብረሃም ተከስተ
- ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም
- አቶ ረዳኢ ሃለፎም
- አቶ አማኑኤል አሰፋ
- ዶክተር አትንኩት መዝገቡ
- ወይዘሮ ኪሮስ ሀጎስ
- ወይዘሮ ያለም ፀጋዬ
- ወይዘሮ ሰብለ ካህሳይ
- አቶ ጌታቸው አሰፋ
- አቶ ዳንኤል አሰፋ
- አቶ ኢሳያስ ታደሰ
- ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል
- አቶ ዓለም ገብረዋህድ
- አቶ ተክላይ ገብረመድህን
- ዶክተር ኢያሱ አብረሃ
- ዶክተር ረዳኢ በረኸ
- ዶክተር ኪዳነማርያም በረኸ
- አቶ ነጋ አሰፋ
- አቶ ሺሻይ መረሳ
- ዶክተር ገብረህይወት ገብረአግዚአብሄር
- አቶ አፅበሃ አረጋዊ
- ዶክተር ኢንጂነር ሰለሞን ኪዳኔ
- አቶ ሀዱሽ ዘነበ
- አቶ ብርሃነ ገብረየሱስ
- አቶ ይትባረክ አመሃ
- ዶክተር ገብረመስቀል ካህሳይ
- ዶክተር ፍሰሃ ሀይለፅዮን
- አቶ ርስኩ ዓረማው
- ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ
- ወይዘሮ ዘነበች ፍሰሃ
- ወይዘሮ ፍሬወይኒ ገብረእግዚአብሄር
- አቶ ኢያሱ ተስፋይ
- ወይዘሮ ለምለም ሃድጉ
- ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት
- አቶ ሀፍቱ ኪሮስ
- አቶ በየነ መክሩ
- አቶ ካልአዩ ገብረህይወት
- አቶ ሩፋኤል ሽፋረ
- ወይዘሮ ሊያ ካሳ
- አቶ ተወልደ ገብረጻድቅ
- ወ/ሮ ሙሉ ገብረእግዚአብሄር
- ዶ/ር ኪሮስ ጉዕሽ
- ዶክተር አማኑኤል ሃይለ
- ኢንጂነር አራኣያ ብርሃነ
- ወ/ሮ አልማዝ ገብረፃድቅ
- አቶ ሰለሞን ማዓሾ
- አቶ ተኪኡ ምትኩ
- አቶ ወ/ሮ ገነት አረፈ
- ወ/ሮ ብርክቲ ገብረመድህን
- ዶ/ር ሃጎስ ጎደፋይ
- አቶ ደሳለኝ ተፈራ