አዴፓ 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን መረጠ

ኦዴፓ 65 የማዕከላዊ  ኮሚቴ አባላቱን  መምረጡን  አስታወቀ ።

ኦዴፓ  ከትናንትና ጀምሮ የድርጅቱ  የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን  ለመምረጥ  75  እጩ አባላትን በጥቆማ የመረጠ ሲሆን ከፍተኛ ድምጽ  ያገኙት  65  እጩዎች  ለማዕከላዊ  ኮሚቴ  አባልነት  ተመርጠዋል ።

 

በዚህም   መሠረት  በኦዴፓ  ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት የተመረጡት ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል ።

1. አቶ ደመቀ መኮንን
2. አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
3. ዶክተር አምባቸው መኮንን 
4. አቶ ሲሳይ ዳምጤ
5. አቶ ዘለቀ አንሉ
6. አቶ ጥላሁን ወርቃየሁ
7. አቶ ፈንታ ደጀን
8. አቶ አብርሃም አያሌው
9. አቶ ተፈራ ወንድምአገኘሁ
10. አቶ ፀጋ አራጌ
11. አቶ ተመስገን ኃይሉ 
12. አቶ መሃመድ አብዱ
13. አቶ ኃይሉ ግርማይ
14. ዶክተር ሙሉቀን አዳነ
15. አቶ ብርሃኑ ጣምያለው
16. አቶ ግዛት ዓብዩ
17. ዶክተር መለሰ መኮነን
18. ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ
19. ወ/ሮ አየለች አሳየ
20. አቶ እዘዝ ዋሴ
21. አቶ ሙሉቀን ዓየሁ
22. አቶ ተመስገን ጥሩነህ
23. አቶ ምግባሩ ከበደ
24. አቶ ሻምበል ከበደ
25. አቶ ዓለሙ ጀምበሬ
26. አቶ ዮሐንስ ቧያለው
27. አቶ አምሳሉ ደረጀ
28. ወ/ሮ አስናቁ ደረስ
29. አቶ መላኩ አለበል
30. አቶ ላቀ አያሌው
31. አቶ ደሴ ጥላሁን
32. ዶክተር ይናገር ደሴ
33. አቶ ምስራቅ ተፈራ
34. አቶ ብናልፍ አንዷለም
35. አቶ ተፈራ ደርበው 
36. አቶ አገኘሁ ተሻገር 
37. ወ/ሮ ፈንታይቱ ካሴ
38. አቶ ንጉሱ ጥላሁን
39. አቶ ሞላ መልካሙ
40. ሲ/ር ብዙአየሁ ቢያዝን
41. አቶ አብርሃም አለኸኝ 
42. ቀለምወርቅ ምህረቴ
43. አቶ ጎሹ እንዳላማው
44. ዶክተር ንጉሴ ምትኩ
45. ዶክተር አምላኩ አስረስ
46. ዶክተር ስዩም መስፍን
47. ዶክተር ኃይለማሪያም ብርቄ
48. አቶ ካሳ አበባው
49. ወ/ሮ ራቢያ ይማም
50. ወ/ሮ እናታለም መለሰ
51. አቶ መላኩ ፈንታ
52. አቶ ስዩም መኮንን
53. ዶክተር ጥላየ ጌቴ 
54. አቶ ጃንጥራር አባይ
55. ወ/ሮ ሱቢያ ደሳለኝ
56. አቶ አሰማኸኝ አስረስ
57. ዶክተር ጥላሁን መሃሪ
58. ዶክተር አህመዲን መሃመድ
59. አቶ እንዳወቅ አብየ
60. ዶክተር ይልቃል ከፋለ
61. ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ
62. ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ
63. ዶክተር ስንታየሁ ወልደ ሚካኤል
64. ጀኔራል አሳምነው ፅጌ
65. ወ/ሮ ፈንታየ ጥበቡ  ናቸው ።