አሜሪካ በዚምባብዌ ርዕሰ-ከተማ ሀራሬ አዲስ ኤምባሲ መክፈቷ ተገለጸ፡፡
የኤምባሲው መከፈት የሁለቱን አገራት ዘላቂ ወዳጅነት ለማሳየት ያለመ መሆኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ገልጿል።
የኤምባሲው ህንጻ የዚምባብዌን የኪነ ህንጻ ጥበብ በማካተት ከአገር-በቀል ቁሳቁስ የተገነባ መሆኑ ተጠቅሷል።
በ300 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የተገነባው ሕንፃ በአፍሪካ ትላልቅ ከሚባሉት የአሜሪካ ኤምባሲዎች አንዱ መሆኑም ተጠቁሟል።
(ምንጭ፡- ቢቢሲ)