ሰኔ 09/2013 (ዋልታ) – 381 ኢትዮጵያዊያን ከሳኡዲ አረብያ ከጂዳ ከተማ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ለተመላሽ ኢትዮጵያውያን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።
ሰኔ 09/2013 (ዋልታ) – 381 ኢትዮጵያዊያን ከሳኡዲ አረብያ ከጂዳ ከተማ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ለተመላሽ ኢትዮጵያውያን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።