ሚያዝያ 13/2014 (ዋልታ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ194 ሺሕ በላይ ምንም ገቢ ለሌላቸውና ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርኃግብር እያካሄደ ነው።
የማዕድ ማጋራቱ በከተማ ደረጃ በ11 ክፍለ ከተሞች፣ በ120 ወረዳዎች እንዲሁም በ6 ሺሕ 885 ብሎኮች በተመሳሳይ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ከተማ አስተዳደሩ በኑሮ ውድነቱ ጫናና ተደራራቢ በዓልን ምክንያት በማድረግ ገቢ ለሌላቸውና ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች ነው መዓዱን እያጋራ የሚገኘው።
በዙፋን አምባቸው
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ https://bit.ly/3Ma7QTW
ቴሌግራም https://t.me/WALTATVEth
ዩቲዩብ https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
ቲዊተር https://twitter.com/walta_info
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!