ጥቅምት 17/2014 (ዋልታ) የአፍሪካ ኅብረት ሱዳንን ከአባልነት አገደ፡፡
ኅብረቱ ሱዳን በየትኞቹም የድርጊት መርሃ ግብሮቹ እንዳትሳተፍ ማገዱን አስታውቋል።
እገዳው የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ የሚቀጥል ነውም ብሏል፡፡
ጥቅምት 17/2014 (ዋልታ) የአፍሪካ ኅብረት ሱዳንን ከአባልነት አገደ፡፡
ኅብረቱ ሱዳን በየትኞቹም የድርጊት መርሃ ግብሮቹ እንዳትሳተፍ ማገዱን አስታውቋል።
እገዳው የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ የሚቀጥል ነውም ብሏል፡፡