የካቲት 22/2014 (ዋልታ) የካቲት 23 ቀን 2014 ዓ.ም የሚከበረውን የዓድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ በእለቱ ከማለዳው 12፡00 ሰዓት 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር ማሳወቁን የኢቢሲ ዘገባ ያመለክታል።
126ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ቀን በነገው ዕለት በመላ አገሪቱ ይከበራል፡፡
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ https://bit.ly/3Ma7QTW
የካቲት 22/2014 (ዋልታ) የካቲት 23 ቀን 2014 ዓ.ም የሚከበረውን የዓድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ በእለቱ ከማለዳው 12፡00 ሰዓት 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር ማሳወቁን የኢቢሲ ዘገባ ያመለክታል።
126ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ቀን በነገው ዕለት በመላ አገሪቱ ይከበራል፡፡
ለፈጣን መረጃዎች፦
ፌስቡክ https://bit.ly/3Ma7QTW