የካቲት 14/2014 (ዋልታ) ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜ ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ዛሬ አሰናብተዋል።
አምባሳደር ጊታ ፓሲ የሹመት ደብዳቤያቸውን ከአንድ ዓመት በፊት የካቲት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ማቅረባቸው እንደሚታወስ ከፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የካቲት 14/2014 (ዋልታ) ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜ ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ዛሬ አሰናብተዋል።
አምባሳደር ጊታ ፓሲ የሹመት ደብዳቤያቸውን ከአንድ ዓመት በፊት የካቲት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ማቅረባቸው እንደሚታወስ ከፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።