የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
- አቶ ጎሹ እንዳላማው የርዕሰ መስተዳድሩ የህዝብ ግንኙነት አማካሪ
- አቶ ደሳለኝ አስራደ የርዕሰ መስተዳድሩ ልዩ አማካሪ
- አቶ መስፍን አበጀ የርዕሰ መስተዳድሩ የመሰረተ ልማት አማካሪ
- ወይዘሮ ከድጃ ሁሴን በምክትል ቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የአደረጃጀት ምክትል ዘርፍ አማካሪ ሁነው ተሹመዋል፡፡
(ምንጭ፡-አብመድ)