የቀድሞ የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት የሆኑት አምባሳደር ካሣ ከበደና ተክሌ የሻው አዲስ አበባ ገቡ ።
የቀድሞ የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በዛሬው ዕለት ቦሌ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ በኩል ነው ወደ አገር ውስጥ የገቡት ።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቃዋሚ ኃይሎች ወደ አገራቸው ተመልሰው ገብተው ሰላማዊ ትግል እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል ።