የኢትዮ ቴሌኮም የሴኪዩውሪቲ ዲቪዥን ኃላፊ ኮለኔል ጉደታ ኦላና በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ ።
ኮለኔል ጉደታ ኦላና በሜቴክ ውስጥ የተፈፀመ የሙስና ወንጀልን የሚያጣሩ ባለሙያዎች ላይ ዛቻ እና ማስፈራሪያ በመፈጸም ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ።
ግለሰቡ የአቃቤ ህግ ስራን በማደናቀፍም ተግባርም መጠርጠራቸውንና በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታውቋል ።
የኢትዮ ቴሌኮም የሴኪዩውሪቲ ዲቪዥን ኃላፊ ኮለኔል ጉደታ ኦላና በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ ።
ኮለኔል ጉደታ ኦላና በሜቴክ ውስጥ የተፈፀመ የሙስና ወንጀልን የሚያጣሩ ባለሙያዎች ላይ ዛቻ እና ማስፈራሪያ በመፈጸም ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ።
ግለሰቡ የአቃቤ ህግ ስራን በማደናቀፍም ተግባርም መጠርጠራቸውንና በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታውቋል ።