አትሌት ገንዘቤ ዲባባና ታናሽ እህቷ አና ዲባባ በስፔን ባርሴሎና የተደረገው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድርን 1ኛና 2ኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፈዋል፡፡
ገንዘቤ ውድድሩን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 15:00 ሲሆን፣ አና ዲባባ ደግሞ 16:02 በሆነ ጊዜ ውድድሩን አጠናቃለች፡፡
አትሌት ገንዘቤ ዲባባና ታናሽ እህቷ አና ዲባባ በስፔን ባርሴሎና የተደረገው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድርን 1ኛና 2ኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፈዋል፡፡
ገንዘቤ ውድድሩን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 15:00 ሲሆን፣ አና ዲባባ ደግሞ 16:02 በሆነ ጊዜ ውድድሩን አጠናቃለች፡፡