መስከረም 20/2014 (ዋልታ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በደገሀቡር ከተማ ምርጫ ጣቢያ 4 በመገኘት ድምፃቸውን ሰጡ።
ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በሰጡት አስተያየታቸው ይህ ምርጫ አሸናፊው አካል የህዝቡን አደራ የሚሸከምበት ጊዜ ነው ማለታቸውን የክልሉ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዘግቧል፡፡
መስከረም 20/2014 (ዋልታ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በደገሀቡር ከተማ ምርጫ ጣቢያ 4 በመገኘት ድምፃቸውን ሰጡ።
ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በሰጡት አስተያየታቸው ይህ ምርጫ አሸናፊው አካል የህዝቡን አደራ የሚሸከምበት ጊዜ ነው ማለታቸውን የክልሉ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዘግቧል፡፡