የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ ተቋማት አድናቆቱን ገልጿል፡፡
ተቋማቱ የሚከተሉት ናቸው፡-
- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባንኩ ማሕበረሰብ – 1.1 ቢሊየን ብር
- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ – 90 ሚሊየን ብር
- የከፍተኛ ት/ት እና ሳይንስ ሚኒስቴር ማኅበረሰብ – 5 ሚሊየን ብር
- የኢትዮጵያ መድን ድርጅት – 15 ሚሊየን ብር
- ሞሐን ፒ.ኤል.ሲ – 10 ሚሊየን ብር
- አቮን ኢንደስትሪስ ፒ.ኤል.ሲ – 5 ሚሊየን ብር
- ላየንስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ፒ.ኤል.ሲ – 5 ሚሊየን ብር
- አማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም – 20 ሚሊየን ብር
- ኤ.ቢ.ኤች ፓርትነርስ – 10 ሚሊየን ብር
- የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት – 5 ሚሊየን ብር
- ስታር ቢዝነስ ግሩፕ – 10 ሚሊየን ብር
- የኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን – 10 ሚሊየን ብር
- የኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሠራተኞች – 5.2 ሚሊየን ብር
ሌሎች ተቋማትም የ5 እና የ10 ሚሊየን ብር አስተዋጾአቸውን ባንክ ያስገቡበትን ደረሰኝ በdineforethiopia@pmo.gov.et እንዲያደርሱት ጽ/ቤቱ ጠይቋል።