Skip to content
Sunday, May 19, 2024
Search
Search
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
የአፍሪካ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
ዓለም አቀፍ ዜና
ኢኮኖሚ
ፖለቲካዊ
ማህበራዊ
ስፖርት
የሀገር ውስጥ ስፖርት
ኢንተርናሽናል ስፖርት
አዲስ ዋልታ ቲቪ ቀጥታ
ኤፍኤም 105.3 LIVE
AW+ ፖድካስት
ተጨማሪ
የመንግስት አቋም
ሀተታ
ክምችት
ጤና
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ስፖርት
የክፍት ስራ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ
የህዝብ አስተያየት ጥናት
ጠቃሚ ድረ ገፆች
አማርኛ
English
አማርኛ
Arabic
Home
ዜና
የሀገር ውስጥ ዜና
292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ወደ አገራቸው ተመለሱ
ማህበራዊ
ዜና
የሀገር ውስጥ ዜና
292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ወደ አገራቸው ተመለሱ
March 12, 2021
Adimasu Aragawu
0
shares
Share
Tweet
Pin
መጋቢት 03/2013 ዓም (ዋልታ) – 292 ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረብያ ጂዳ ዛሬ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Post navigation
ሴቶች መብትና ጥቅማቸውን ለማስከበር በመጪው ምርጫ በንቃት መሳተፍ አለባቸው
በመተከል ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሠላም የማስፈን ስራው ተጠናከሮ ይቀጥላል