በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የአሮጌ ብር ኖት ቅያሪ በድጋሚ መጀመሩን የብሄራዊ ባንክ አስታወቀ::
የብር ቅያሪው ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ ከዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በ14 ቀናት ውስጥ እንደሚከናወን ባንኩ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የአሮጌ ብር ኖት ቅያሪ በድጋሚ መጀመሩን የብሄራዊ ባንክ አስታወቀ::
የብር ቅያሪው ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ ከዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በ14 ቀናት ውስጥ እንደሚከናወን ባንኩ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡