የተለያዩ ተቋማት በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ ደረሰኝ አስረክበዋል፡፡
በዚህም መሰረት፣
አዳማ ቆርቆሮ እና ሚስማር ፋብሪካ – 10 ሚሊየን ብር
ላየንስ ግሩፕ – 5 ሚሊየን ብር
በላይነህ ክንዴ – 10 ሚሊየን ብር
የኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን – 5 ሚሊየን ብር
የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን – 10 ሚሊየን ብር
ኬርቻንሺ ትሬዲንግ – 10 ሚሊየን ብር
ባለዛፍ አልኮል – 5 ሚሊየን ብር
ሆራ ትሬዲንግ – 15 ሚሊየን ብር
ኢትዮ ጋባና ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር
ጭላሎ የምግብ ማምረቻ ኮምፕሌክስ – 5 ሚሊየን ብር ገቢ ማድረጋቸው ታውቋል።
መረጃውን ያገኘነው ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ነው፡፡