ነሐሴ 19/2014 (ዋልታ) መንግሥት አሸባሪው ሕወሓት ዳግም እየፈጸመ ያለውን ጥቃት አቁሞ ወደ ሰላማዊ ምክክር እንዲመጣ አሳሰበ፡፡…
Category: የመንግስት አቋም
ሕወሓት የእርዳታ አውሮፕላኖች መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳያርፉ መከልከሉን መንግሥት አስታወቀ
ሰኔ 16/2014 (ዋልታ) አሸባሪው ሕወሓት የእርዳታ አውሮፕላኖች መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳያርፉ መከልከሉን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።…
በታሪካዊ ጠላቶች ሴራና በውስጣዊ ባንዳዎች ተባባሪነት ኢትዮጵያን የማተራመስ እኩይ ውጥን በፍፁም አይሳካም – መንግሥት
ሚያዝያ 24/2014 (ዋልታ) በታሪካዊ ጠላቶች ሴራና በውስጣዊ ባንዳዎች ተባባሪነት ኢትዮጵያን የማተራመስ እኩይ ውጥን በፍፁም አይሳካም ሲል…
የጠላቶቻችንን ሴራ እያከሸፍን የሀገራችንን ብልጽግና እናረጋግጣለን – ኦሮሚያ ክልል
ሚያዝያ 24/2014 (ዋልታ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የጠላቶቻችንን ሴራ እያከሸፍን የሀገራችንን ብልጽግና እናረጋግጣለን አለ። የክልሉ መንግሥት ባወጣው…
ፀረ ሰላም ኃይሎችና አጥፊዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል አሳሰበ
ሚያዝያ 24/2014 (ዋልታ) ሰላምን ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ የፀረ ሰላም ኃይሎችና አጥፊዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች…
የሀረሪ ክልል በሃይማኖትና ብሔር ሽፋን ግጭት ለመፍጠር በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ
ሚያዝያ 24/2014 (ዋልታ) በሀረሪ ክልል በሃይማኖትና በብሔር ሽፋን ሕዝቦችን መካከል ግጭት ለመፍጠር በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ህጋዊ…