የገንዘብ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከአውሮፓ ኅብረት የምስራቅ አፍሪካ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ

የካቲት 12/2014 (ዋልታ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከአፍሪካ…

የሰብኣዊ መብቶች ም/ቤት ውሳኔ በኢትዮጵያ ምድር እንደማይፈፀም መንግሥት አስታወቀ

ታኅሣሥ 12/2014 (ዋልታ) – የተባበሩት መንግሥታት የሰብኣዊ መብቶች ምክር ቤት የፖለቲካ አጀንዳን ይዞ ያሳለፈው ውሳኔ በኢትዮጵያ…

መንግሥት ሰራዊቴን በየትኛውም የአገሪቱ ክፍል የማስፈሩ መብት የእኔ ነው አለ

ታኅሣሥ 12/2014 (ዋልታ) የኢትዮጵያን የግዛት አንድነትን ማስጠበቅ የመንግሥት ኃላፊነት በመሆኑ ትግራይ ክልልን ጨምሮ በማንኛውም የአገሪቱ አካባቢዎች…

የሕገ መንግሥት ማሻሻያን ጨምሮ የተለያዩ ጉዳዮች ለውይይት ክፍት እንደሚደረጉ ተገለፀ

ታኅሣሥ 12/2014 (ዋልታ) የሕገ መንግሥት ማሻሻያን ጨምሮ በአገሪቱ ስምምነት ያልተደረሰባቸው ጉዳዮችን የተመለከቱ ጉዳዮች ለውይይት ክፍት እንደሚደረጉ…

በትግራይ ክልል ስለተላለፈው የተናጠል ተኩስ አቁምና ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ መግለጫ እየተሰጠ ነው

ሰኔ 23/2013(ዋልታ) – የተኩስ አቁም ስምምነቱ በትግራይ ክልል በአሸባሪው የህወሃት ቡድን እየተፈፀመ ላለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት…

የአካባቢ ጥበቃ ዲፕሎማሲ ላይ ያተኮረ ውይይት መካሄድ ጀመረ

በርካታ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶችን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የተሳተፉበት የአካባቢ ጥበቃ ዲፕሎማሲ (Environmental Diplomacy) ላይ…